Thursday, March 13, 2014

ትዝብት – ደርሶ መልስ ዲያስፖራ (አንደኛ)

March 12, 2014
አትክልት አሰፋ (ቫንኩቨር)
ነገሩ የሆነው አዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነው። ቆነጃጅት ወጣት ሴት ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ውጭ ባሉ የከተማው ደለላዎች ጋር በመተባበር እጅግ ዘግናኝ ስራ ይሰራሉ። ደላሎቹ የቆነጃጅቶቹን ተማሪዎች ፎቶ የያዘ ትልቅ ካታሎግ ይዘው ከአዲስ አበባም ሆነ ከአቅራቢያው ከተሞች አለዚያም ከዚያው ከአዋሳ ከተማ ብቅ የሚሉ ሃብታም ደንበኞቻቸውን የተማሪ ኮረዶችን ፎቶ በመስጠት ያስመርጣሉ።
ሰውየው ውብ ወጣት ተማሪ ኮረዳ እንደሚፈልግ በሰው በሰው የተገናኘውን ደላላ ይጠይቃል። እናም ከተሰጠው የፎቶ ድርድር ላይ ማመን ያቃተውን የአንዷን ውብ ፎቶ እያሳየ ‘ይህችን ታውቃታለህ?’ ሲል ይጠይቃል። የደላላ መልስ አንድ ነው… ሁሉንም ስለሚያውቃቸው አልተቸገረም ‘አዎ እሷን ይፈልጋሉ?’ ሲል ይጠይቃል። ሰውየውም ‘እባክህ’ ሲል በመማጸን ፈቃደኝነቱን ይገልጻል። ከፊቱ የመጣለትን ገቢ ተደራድሮ ልጅትን ለመጥራት ይሮጣል። ደላላው።
እናም ቆንጅት ተበጃጅታ፣ አምራና ደምቃ ትመጣለች። በቀጥታ ወደ ሰውየው መኪና ስትደርስ ሰውነቷ ይርዳል። በቁጣ አይኑ የተንቀለቀለው ሰውየም ወደ ልጅቷ ያፈጣል… በቀጥታ ተንደርድሮ የልጅቷን ክርን ይይዛል… ደላላው እየሆነ ያለውን ሊረዳ አልቻለም… የልጅቷን እጅ የያዘው ሰው (ደንበኛ) የልጅቷ ወላጅ አባት ኖሯል።
ኢትዮጵያ ደርሶ የሚመጣ የውጭ ሀገር ነዋሪ (ደርሶ መልስ ዲያስፖራ) በተለያየ አይነት እይታ የተለያዩ እውነታዎችን ይዞላችሁ ይመጣል።

አባ መላ እና መላ ያጣው ንግግራቸው

March 12, 2014
በዳጉ ኢትዮጵያ
አቶ ብርሃኑ ዳምጤ (አባ መላ) በቅርቡ ስላደረጉት የአቋም ለውጥ ለቢንያም ከበደ (ቤን) የሰጡትን ቃለ መጠይቅ አነበብኩት፡፡ ላልተጠበቀው የ180 ዲግሪ የአቋም ለውጥ በመንስኤነት ከጥቅመኛ ፖለቲከኝነት እስከ የጠበቁትን አለማግኘት በርካታ ምክንያቶች እየተጠቀሱ በብዙዎች ትንታኔ እየተሰጠበት ይገኛል፡፡ እኔ በዚህ ረገድ ምንም ለማለት አልፈልግም፡፡ ይልቁንስ በቃለ ምልልሳቸው ኢሳትን በተመለከተ በሰነዘሯቸው አንዳንድ የተሳሳቱ ነጥቦች ላይ ጥቂት ብል እመርጣለሁ፡፡ የትኩረት ነጥቦቼን በተናጠል ተራ በተራ እዘረዝራለሁ፡፡
ESAT interview with Aba Mela (activist)
“ምንም አይነት የዜና ምንጭ የሌላቸው”
አቶ ብርሃኑ ስለኢሳት ከተናገሯቸው ነጥቦች የመጀመሪያው “ኢሳት ምንም አይነት የዜና ምንጭ የለውም” የሚል ነው፡፡ እውነት ለመናገር ራሳቸው አቶ ብርሃኑም በዚህ ንግግራቸው የሚያምኑበት ከሆነ አስቂኝ ነው፡፡ እንዴ አቶ ብርሐኑ፡- መቼም የጠቅላይ ሚኒስትርዎትን ሞት ቀድመው የሰሙት ከኢቲቪ አልያም ከፋና አይደለም፡፡ የብአዴን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለምነውን አስፀያፊ ንግግር ከዝግ የካድሬዎች ስብሰባ ላይ ቀድቶ አየር ላይ ያዋለው የሰሞኑን ወዳጅዎ (መቼም እርስዎ በዚህ ተለዋዋጭ አቋምዎ ዘላቂ ወዳጅ አይኖርዎትም ብዬ ነው) አቶ ቢንያም አይመስለኝም፡፡ ኸረ ስንቱ ስንቱ… ከጉራ ፋርዳ የአማራ ተወላጆች መፈናቀል እስከ የኦህዴድ ውስጣዊ ህንፍሽፍሽ… ኢሳት ይህን ሁሉ ከህዝብ ተደብቆ የነበረ መረጃ አደባባይ ያወጣው ያለአንዳች የመረጃ ምንጭ ነው ካሉን በአመክኒዮ ሳይሆን በስሜት እንደሚነዱ በራስዎ ላይ እየመሰከሩ ነው፡፡

Wednesday, March 12, 2014

Mining Corruption in Ethiopia: A Reply to Clare Short

Open letter or open pandering to corruption?

“As I look around the EITI implementing countries, I do not accept that the situation for civil society in Ethiopia is worse than a great many of them.” That was the didactic pronouncement of Ms. Claire Short, Chair of the  Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) in her “Open Letter” to Ali Idrissa, Faith Nwadishi and Jean-Claude Katende who are civil society representatives on the EITI Board and the Outreach and Candidature Committee. Short penned her bizzare  Open Letter to announce her resolute conviction that EITI should give Ethiopia the green light because she “passionately believe[s] that the entry bar to candidates should be clearly and simply whether there is enough space for civil society to work with EITI,  and that compliance and validation should be a test whether civil society participation is free, fair and independent.” 
Ms. Claire Short, Chair of the  Extractive Industries Transparency Initiative (EITI)
Ms. Claire Short, Chair of the Extractive Industries Transparency Initiative (EITI)
Short’s “Open Letter” was stunning for its temerity, effrontery, insolence and sheer arrogance. Short went to extraordinary lengths to browbeat the civil society representatives  and EITI’s “civil society partners” in her “passionate” appeal for the admission of Ethiopia. She made a thinly-veiled accusation that EITI’s civil society representatives  have effectively become the patsy of the international human rights organizations allegedly opposed to Ethiopia’s admission to EITI.  She accused them of being “unhelpfully influenced by strong voices from a special interest group with perfectly well-meaning intentions but who have too much of a ‘north telling the south what to do mindset’”. She intimated that they were in flagrant dereliction of their duties by falling under the spell of the civil society partners, and hectored them that the fate of EITI itself hangs in the balance on their decision to admit or reject Ethiopia’s application. Short enlightened the civil society representatives  that “EITI is not a human rights standard. Our job is to ensure that there is enough space for civil society to work with and around the EITI and help drive reform in the extractive sector for the benefit of the people.”  She apocalyptically warned that the decision on Ethiopia’s application shall determine whether “EITI is an international coalition with a Standard that serves all countries that seek reform in extractives, or an organization that is driven by campaigners.”