Tuesday, December 10, 2013

የታላቁ የሰላም አባት የማንዴላ ስንብት በሶዌቶ




ለእውቁ የፀረ አፓርታይድ ታጋይ ለኔልሰን ማንዴላ በርካታ የዓለም መሪዎች፤ ቤተሰቦቻቸው፤ ወዳጆቻቸው እና በአስር ሺህዎች የሚቆጠር ከመላው ደቡብ አፍሪቃ የመጣ ህዝብ በተገኘበት ሶዌቶ ደቡብ አፍሪቃ በሚገኝ ስታድዮም ዛሬ ይፋ ስንብት ተደረገ ። በቅርብ ጊዜ የዓለም ታሪክ በርካታ የሃገር መሪዎች በአንድ ላይ በተሰባሰቡበት በዚሁ ስነ ስርዓት ከተገኙት የዓለም መሪዎች መካከል የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ና የኩባው ፕሬዝዳንት ራውል ካስትሮ ይገኙበታል ።3 የቀድሞ የአሜሪካን ፕሬዝዳንቶች ጆርጅ W ቡሽ ፣ ቢል ክሊንተንና ጂሚ ካርተር እንዲሁም የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዲቪድ ካምረን የቻይናው ምክትል ፕሬዝዳንት ሊ ዩዋንቻው የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ዮአሂም ጋውክና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ባን ኪሙንም ነበሩ ። በስነ ስርዓቱ ላይ የደቡብ አፍሪቃ ብሔራዊ መዝሙር በኳየርና በወታደራዊ የማርሽ ባንድ ተዘምሯል ። በስፍራው አርፈደው የደረሱትን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ና ባለቤታቸውን ምሸል ኦባማን በደስታ የተቀበለው ስታድዮም የተገኘው ህዝብ መሪው ጄኮብ ዙማ ሲመጡ ግን በማንጓጠጥ ጩኽት አሰምቷል ። ስነ ስርዓቱ በአንድ ሰዓት ዘግይቶ ነበር የተጀመረው ። ለወቅቱ ያልተለመደ ብርድ በነበረበትና ከባዱ ዝናብ እየጣለ በተካሄደው የስንብት ስነስርዓት ላይ የደቡብ አፍሪቃ ብሔራዊ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ በአፍሪቃውያን ባህል በአንድ ሰው ቀብር ላይ ዝናብ ሲጥል አምላክ በደስታ ይቀበለዋል ፤ የመንግሥት ሰማያት በሮችም ይከፈታሉ እንደሚባል ተናግረዋል ። ማንዴላ ጥቁሮችና ነጮች በመካከላቸው እርቅ እእንዲወርድ ይቅር እንዲባባሉና ጥላቻን እንዲቀብሩ ዘረኝነትን እንዲያስወግዱ ያሳመኑ ሃገሪቱም ልዩ ልዩ ባህሎች ዘሮችና ሃይማኖች በአንድ ላይ የሚኖሩባት ሃገር እንድትሆን ያበቁ መሆናቸውን ተናግረዋል ። ኦባማ በበኩላቸው በታሪክ ትልቁን ስፍራ የሚይዙ ካሏቸው ከማንዴላ ተግባር ሰዎች ዓለምን እንዴት መለወጥ እንደሚችሉ መነሳሳት እንደሚገባቸው አሳስበዋል ።
« በታሪክ ገጾች ብቻ ሳይሆን በህይወታችን በየዕለቱና ውሎ ምን ማድረግ እንደሚቻል አሳይተውናል ።

Tuesday, December 3, 2013

Saudi Arabia: Labor Crackdown Violence



(Beirut) –  Ethiopian migrant workers have been the victims of physical assaults, some of them fatal, in Saudi Arabia following a government crackdown on foreign workers. Many workers seeking to return home are being held in makeshift detention centers without adequate food or shelter. 
Human Rights Watch spoke to five Ethiopian migrant workers in Saudi Arabia. Four Ethiopians in Riyadh told Human Rights Watch that the attacks began after November 4, 2013, when authorities resumed a campaign to arrest foreign workers who they claim are violating labor laws. Security forces have arrested or deported tens of thousands of workersSaudi officials and state-controlled media have said that migrant workers have also been responsible for violence, including attacks on
Saudi citizens, in the wake of the crackdown. 

“Saudi authorities have spent months branding foreign workers as criminals in the media, and stirring up anti-migrant sentiment to justify the labor crackdown,” said Joe Stork, deputy Middle East director. “Now the Saudi government needs to rein in Saudi citizens who are attacking foreign workers.”

Saudi authorities should immediately investigate assaults on Ethiopian and other migrant workers by security forces and Saudi citizens, and hold those responsible for violent crimes to account, Human Rights Watch said. Saudi and Ethiopian authorities should work to speedily repatriate undocumented foreign workers waiting in makeshift holding centers, if they have no fear of returning home, and ensure that they get adequate food, shelter, and medical care.

The most violent attacks occurred on the evening of November 9 in areas around the Manfouha neighborhood of southern Riyadh, where Ethiopian residents make up a majority of residents, according to local activists. Two Ethiopian migrant workers told Human Rights Watch that they saw groups of people they assumed to be Saudi citizens armed with sticks, swords, machetes, and firearms, attack foreign workers. 
https://www.youtube.com/watch?feature=player_embedded&v=B7772xBp37A