Wednesday, July 9, 2014

የይሉኝታ ፖለቲካ ማብቃት አለበት!!


ቤቴል ሰለሞን
እስካሁኗ ሰዓት ድረስ ወያኔ በስልጣን ላይ የቆየበት ሚስጥር የተበዳዮች ህብረተሰብ በጋራ ተባብረው አለመታገላቸው ብቻ ነው ። በወያኔ በደል ተፈጽሞብኛል የሚሉት ተህብረተሰብ ክፍሎች ወይም ድርጅቶች ተነጣጥሎ በመታገል ተራ በተራ የወያኔ የጥቃት ሰለባ እየሆንን ቆይተናል።

የወያኔ አፓርታይዲዝም በብሄር ወይም በሃይማኖት መከፋፈል ብቻ የሚቆም አይደለም ፣ በመንደር በቀበሌ እያለ እስከቤተሰብ ድረስ የሚወርድ ነው። አንደኛው የህብረተሰብ ክፍል በደል ወይም ጥቃት ሲፈፀምበት ሌላኛው የህብረተሰብ ክፍል ከጥቃቱ የተረፈ ይመስለዋል።

Friday, July 4, 2014

Andargachew Tsige may already be in Addis Ababa

The British embassy in Yemen is unable to visit Ethiopian opposition leader Andargachew Tsige and Ethiopian Review sources in Addis Ababa are reporting that he has been sent to Addis Ababa over a week ago on June 22. The Yemeni secret police handed him over to the Woyanne junta agents within 72 hours after he was abducted while on a transit flight through Yemeni capital Sana'a, according to our sources. 

Ato Andargachew is a British citizen and has been traveling on British passport. The Yemeni government may have violated multiple international laws by detaining him from a transit flight and handing him over to the brutal dictatorship in Ethiopia where he is facing a death penalty.

Link:-http://mereja.com/forum/viewtopic.php?t=82144

Thursday, July 3, 2014

ሃገር አለን ወይ?


ቤቴል ሰለሞን

ወያ ሀገር ወይ ሀገር አሁን ሀገር አለኝ ይባላል??  ሀገር ማለት እኮ ለአንድ ስው ከለላ ነፃነት የሚሰጥ እና ተፈጥሮዊና ህገመንግስታዊ መብቶች ሲኖር ነዉ ሰዉ ሀገር አለኝ ብሎ ሊያወራ የሚችለዉ::  ግን አሁን ያለችዉን ኢትዩዺያን ስናያት ግን ሀገር አለኝ ብሎ ደፍሮ ለመናገር በጣም ይከብዳል:: ምክንያቱም የኢትዩዺያን ነባራዊ ሁኔታ የተመለከትን እንደሆነ በአሁኑ ጊዜ ኢሰባዊ የሆኑ ድርጊቶች በተለያዩ ዜጋዌች ላይ እየተፈፀመ ሲሆን የሀገሪቱዋም የኢኮኖሚ ሁኔታ ብዙ ድሆችንና ጥቂት የወያኔሃብታሞችን ፈጥሯል::
አንድ ሰው ሀገር አለኝ ብሎ ማውራት የሚችለው ከሀገሩ ማግኘት ያለበትን መብት ነጻነት የዜጎች ሃሳብን በነፃነት  የመናገር እና የመፃፍ መብት ሲከበርለት ነው::
የተደራጁ ጥቂት የወያኔ ማፊያዎች ህዝቡንና ሀገሪቱን መዝረፍ: ማደህየት: ማስራብ: የበዪ ተመልካች ማድረግ:: 
የብዙ ቤቶች ባለቤት መሆን: ዘመናዊ መኪናዎችን መቀያየር:   ህንፃና ፋብሪካዎች መገንባት ለወያኔ ብቻ የተፈቀደ እስኪመስል ድረስ ማግበስበስ:: 
በጣም የከፋው ደግሞ ከሀገርና ከህዝብ የሚዘረፈው ከፍተኛ ሀብቶች ከኢትዮጵያ ማሸሽና በተለያዩ የውጭ ሀገር ባንኮች መደበቅ::
እኔ አውቅልሀለው የምነግርህን ብቻ ተቀበል ብሎ ህዝብን በወያኔ የመረጃ ማሰራጫዎቹ ማደንቆር::  
ትክክለኛ እውነተኛና ሚዛናዊ መረጃዎችን ለህዝቡ የሚያደርሱትን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የመረጃ ተቃማትን የግል ጋዜጣዎችን ራዲዮዎች ቴሌቪዥን  እና ድህረ ገዕች መረጃዎችን ለህዝቡ እንዳያደርሱ አታሚ ድርጅቶችን መዝጋት: ፈቃድ መከልከል: ባለቤቶቹን ማስፈራራት: ማሰር: ከሀገር እንዲሰደዱ ማድረግ:: በራዲዮና የቴሌቢጅን  የሚሰራጩትን መረጃዎች ከፍተኛ ገንዘብ በማውጥት ሞገዳቸውን ማፈን::
ስለ ሰባዊ መብት መልካም አስተዳደር የህግ የበላይነትን ለህዝቡ በማስተማርና በማስረፅ ላይ የተሰማሩትን መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች: ነፃ ጋዜጦች: የራዲዮና የቴሌ ፕሮግራሞችን ሆን ብሎ የተለያዩ አፋኝና ሰንካላ  የብዙሀኑን መብት የሚያቀጭጩ; የሌቦችንና የጥቂቶችን ቡድኖችን ስልጣን የሚያፋፋ ህጎችንና መመሪያዎችን አውጥቶ ለህዝቡ እንዳይደርሱ ማድርግ:: 
ህዝቡም መብቶቹን እንዳያውቅና እንዳይጠቅም ማድረግ::
መቼ ናት ያቺ ቀን ሀገሬ ሁሉም ወገንሽ ጠግቦ የሚያድርበት: መሰረታዊ ፍላጎታችን ተሙዋልቶልን የምድንኖርበት የባእድን አገር የማንናፍቅበት: የማንሰደድበት: በየበርሃው በየገደሉ የማንሞትበት: በአረብ ሃገሩ የማንታሰርበት የማንደፈርበት:: መቼ ናት ያቺ ቀን የኢትዩዺያ አምላክ ሀገሬን ተመልከታት: መከፋፈላችንን አቁመን በአንድ ልብና ሃሳብ ለሃገራችን እድገት የምንሰራበት: በጥሩ ቅንነት ሃገራችንን የምናገለግልበት: ወገኔ ተነስ ለጋራ ነፃነት ለሃገር እድገት ተነስ ክንድህን አበርታ ልብህን አጨክን እነዚህን ሃገር አፍራሽ መሬህን ቸርቻሪ ጥላቻን በብሄር የሚዝሩትን ለጋራ ነፃነትና እድገት የማይሰሩት ምሪዎች ተዋጋ ታገል በአንድ ልብ ተነስ::

የየመን ኩባንያ የትምባሆ ድርጅት ከፍተኛ የአክሲዮን ባለድርሻ ሆነ

[ሽያጩ የተካሄደው በጠቅላይ ሚ/ር ጽ/ቤት ቀጥተኛ ትዕዛዝ ነው]

የፕራይቬታይዜይሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ውሳኔ መስጠት በተቸገረበት የብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት ሽያጭ ጉዳይ ላይ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ውሳኔ ሰጠ፡፡

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የየመኑ ኩባንያ ሼባ ኢንቨስትመንት የብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት 60 በመቶ ባለቤት እንዲሆን ወስኗል፡፡
የ70 ዓመት ዕድሜ ባለቤት የሆነው ብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት 22 በመቶ የሚሆነው አክሲዮን ከ1991 ዓ.ም. ጀምሮ በየመኑ ሼባ ኢንቨስትመንት ሲያዝ፣ ቀሪው 78 በመቶ አክሲዮን ደግሞ በመንግሥት የተያዘ ነበር፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በወሰነው አዲስ ውሳኔ ሼባ ኢንቨስትመንት ተጨማሪ 38 በመቶ አክሲዮን ከመንግሥት ላይ እንዲገዛ የሚፈቅድ በመሆኑ፣ ሼባ ኢንቨስትመንት በብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት አክሲዮን ላይ አንበሳውን ድርሻ 60 በመቶ ሲይዝ፣ መንግሥት ደግሞ 40 በመቶ ድርሻ ይዞ ይቀጥላል፡፡
ሼባ ኢንቨስትመንት እንዲገዛ ለተፈቀደለት 38 በመቶ አክሲዮን 1.3 ቢሊዮን ብር መክፈል እንደሚጠበቅበት የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ወንዳፍራሽ አሰፋ ለሪፖርተር ገልጸው፣ ኩባንያው ይህንኑ ገንዘብ እንደከፈለ የስም ዝውውር እንደሚደረግ አስታውቀዋል፡፡
ብዙም ባልተመለመደ ሁኔታ የብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት አክሲዮን ሽያጭ ላይ የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ የሥራ አመራር ቦርድ ውሳኔ ለመስጠት የተቸገረው በሁለት ምክንያቶች መሆኑን ምንጮች ይገልጻሉ፡፡ የመጀመርያው ድርጅቱ በሲጋራ ላይ ብቸኛ መብት (ሞኖፖሊ ራይት) ያለው በመሆኑ፣ ይህ የብቸኝነት መብት የየመኑ ኩባንያ ከፍተኛ ድርሻ በሚይዝበት ወቅት ምን መሆን አለበት? የሚለው ጉዳይ ላይ አቋም መያዝ ባለመቻሉ ነው፡፡ ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ ትምባሆ ድርጅት በተለያዩ የታክስ ዓይነቶች በየዓመቱ ከ1.3 ቢሊዮን ብር በላይ ለመንግሥት የሚያስገባ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ትርፋማ ከሆኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች መካከል አንዱ በመሆኑ፣ ለመንግሥት ግምጃ ቤት ከፍተኛ ገንዘብ ፈሰስ የሚያደርግ ነው የሚለው ጉዳይ ቦርዱ በአክሲዮኑ ሽያጭ ላይ ለመወሰን እንዲቸገር ማድረጉ ነው፡፡
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የሲቪል ሰርቪስና የመልካም አስተዳደር ክላስተር አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትር በሆኑት ወ/ሮ አስቴር ማሞ የሚመራው የፕራይቬታይዜሽን ቦርድ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የመንግሥትን አቅጣጫ በግልጽ ባለመረዳቱ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቅጣጫ እንዲሰጠው መጠየቁን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ነገር ግን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሁለቱም ጉዳዮች እንዳሉ ሆነው የአክሲዮን ሽያጩ እንዲከናወን በማዘዙ፣ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ የተሰበሰበው የፕራይቬይታዜሽን ቦርድ የየመኑ ኩባንያ ከፍተኛ ባለድርሻ መሆን የሚያስችለውን ውሳኔ እንዲወስን ማድረጉን ምንጮች ገልጸዋል፡፡
ትምባሆ ድርጅት በተለያዩ አካባቢዎች የትምባሆ ልማት የሚያካሂድባቸው የእርሻ መሬቶች ባለቤት ነው፡፡ የድርጅቱ መሥርያ ቤት ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሳር ቤት በሚወስደው መንገድ ከአፍሪካ ኅብረት ፊት ለፊት የሚገኝ ሲሆን፣ ለፀጥታ አመቺ አይደለም በሚል መሥርያ ቤቱ ከዚህ ቦታ ተነስቶ ወደ አቃቂ አካባቢ እንዲዛወር ተወስኗል፡፡ ምንጮቹ እንደገለጹት ድርጅቱ ቃሊቲ አካባቢ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተረከበው ቦታ ላይ የሚያካሂደውን ግንባታ ሲያጠናቅቅ፣ ለበርካታ ዓመታት ከነበረበት ቦታ ይነሳል ተብሏል፡፡  (ምንጭ፡ ሪፖርተር፤ ሰኔ22፤2006/June 29,2014 – ተመሳሳይ ዜና Capital በሰኔ16፣2006/June 23,2014 ዕትሙ ዘግቧል፡፡ ፎቶውንም ያገኘነው ከዚያው ነው)
Link:-http://www.goolgule.com/sheba-the-yemeni-company-buys-majority-share-of-national-tobacco/

Wednesday, July 2, 2014

Free Andargachew Tsege Worldwide Campaign

July 1, 2014
A Call to Action:
We call on all Ethiopians and democratic forces worldwide to urgently focus on the most important task of the moment, that of saving Ato Andargachew. The single purpose of the first phase of our Global campaign should be very clear to all concerned. The worldwide campaign aims to put all the pressure on the Government of Yemen to secure the unconditional release of Ato Andargachew Tsege immediately.
We urge all Ethiopians around the world to focus on this single task. Call, email, and fax to the nearest Yemen Embassy or consulate wherever you may reside. We also urge everyone to call and speak politely but firmly. Our message should be very clear.
Please use the sample letter and talking points below when calling and emailing to Yemen Embassies around the world.
Free Andargachew Tsige Special Task force
********************
Action A
*Please send the letter or a modified version to Ambassadors and Consular offices of Yemen in your nearest city via email or fax numbers
July 1, 2014
Your Excellency Ambassador_______
We are writing to express our grave concerns regarding the unlawful and unwarranted detention of Andargachew Tsege, Secretary General of Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy while in transit at Sanaa International Airport on June 23, 2014.
We are particularly concerned that the continued illegal detention of Mr. Tsege, a renowned critic of the Ethiopian government is politically motivated and against international law. Mr. Tsege who holds British citizenship was travelling with a UK passport at the time of his detention. He is being held incommunicado with no explanation forthcoming from Yemeni authorities for his illegal detention.
We urge the Government of Yemen to release him immediately and unconditionally.
Mr. Tsege, a well-known pro-democracy and human rights activist in his ancestral homeland, Ethiopia, presents no threat to Yemen or to the Yemeni authorities.
Mr. Tsege was imprisoned in Ethiopia for his political activities during the ill-fated election of 2005 and has escaped assassination attempts by the dictatorship whose brutality, is well documented by international human rights groups and the United States State Department. He has been convicted and sentenced to death in absentia by the tyrannical regime in Ethiopia.
It is now universally recognized that the Ethiopian regime subjects political opposition, human rights defenders, journalists and critics of the government in general, to persecution including threats, intimidation, arbitrary arrests and detentions, politically motivated trials, enforced disappearances and extra-judicial killings.
It’s unconscionable that the Government of Yemen would hand Mr. Tsege over summarily to the security forces of the Ethiopian regime whose persecution of its critics at home and abroad is well documented.
The principle of non-refoulement is well established in customary international law, prohibiting states, in this case Yemen, from extraditing Mr. Tsege to Ethiopia where he will certainly face torture and even death by the brutal regime in Ethiopia.
We respectfully urge the Government of Yemen:
*To respect its solemn obligations under international law and release Mr Tsege immediately and unconditionally;
*To immediately inform his family and loved ones of his whereabouts
* To allow ICRC representatives to visit him wherever he is being held
* To stop any illegal renditions the regime in Ethiopia may have requested.
We trust that Yemeni authorities would not engage in any harmful acts that would endanger the well-being, safety and security of Mr. Tsege.
Sincerely,
Name
******************
Action B
***** For Callers to Yemen Embassies around the world, we advise all Ethiopians to call and speak politely but firmly. Do not engage in verbal abuse as this is not our objective.
The following are brief talking points for all telephone callers:
  • Mr. Andargachew Tsege, Secretary General of Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy, was detained by Yemeni authorities.
  • He has a British passport and was in transit at Sanaa Airport on June 23, 2014 when detained.
  • His continued detention is contrary to international norms and conventions.
  • Mr. Tsege is a well-known pro-democracy and human rights advocate in his ancestral homeland, Ethiopia, presents no threat whatsoever to the Yemeni authorities.
  • I am calling to express my concerns for the security of Mr. Tsege and to request his immediate and unconditional release;


  • Link:-http://ecadforum.com/2014/07/01/free-andargachew-tsege-worldwide-campaign/