Wednesday, March 19, 2014

“ነገረ-ኢትዮጵያ” የሰማያዊ ፓርቲ ጋዜጣ (ቅፅ 1 ቁጥር 4)

March 19, 2014

Negere Ethiopia Issue 4ነገረ-ኢትዮጵያ ርዕሰ አንቀጽ የህዝብ የአገልግሎት ጥያቄ አስቸኳይ ምላሽ ያሻል!

…በውሃ እጥረት ምክንያት ተማሪዎችና አዛውንቶች ካለ አቅማቸው ከሰፈር ሰፈር እየተንከራተቱ በጀርባቸው ለመሸከም ተገደዋል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው የቴሌኮሚኒኬሽን አገልግሎት ምክንያት ህዝብ ስልክና ኢንተርኔት መጠቀም አልቻለም፡፡ ባልታቀዱ ግንባታዎች ምክንያት የሚፈራርሱት መንገዶች ህዝብ በሰዓት ወዳሰበበት ቦታ እንዳይደርስ አድርገዋል፡፡ እነዚህ አገልግሎቶች የሰማይ ያህል በራቁበት ወቅት ሙስና፣ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ ህዝብ ሊያገኘው በሚገባው አገልግሎት ላይ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆነውበታል… 
[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]
Link:_http://ecadforum.com/Amharic/archives/11464/

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.